Uncategorised
ESCFE ዘንድሮ አምስተርዳም ላይ የሚደረገውን 18ኛውን የስፖርት እና የባሕል ፌስቲቫል የ2ኛ ዲቪዚዮን የእግር ኳስ ዋንጫ ስያሜ በአንጋፋው የስፖርት ሰው ጋሽ ፍቅሩ ኪዳኔ መታሰቢያ እንዲሆንለት ሲሰይም ክብር ይሰማዋል ። ባለፈው ዓመት ፈረንሳይ ፖሪስ ውስጥ በሞት ያጣነው ጋሽ ፍቅሩ በ2016 ሆላንድ ዴንሃግ ላይ ተዘጋጅቶ በነበረው የፌዴሬሽናችን 14ኛው ዓመት ESCFE ላይ የክብር እንግዳችን በማድረግ የሚገባውን ክብር የሰጠነው ሲሆን…
ሉቻኖ ቫሳሎ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ታሪክ የነበረው ለረጅም ዓመታት የሀገሩን ሰንደቅ ከፍ ያረገ አይረሴ ተጫዋች ነው ። ፌዴሬሽናችን በ2008 ስውዲን ስቶኮልም አዘጋጅቶት በነበረው የ6ኛው ESCFE ላይ ከሌላኛው ባለታሪክ መንግስቱ ወርቁ ጋር የክብር እንግዳ እንደነበር እና ፌዴሬሽናችንም በሚገባው ልክ ባይሆንም ትልቅ አክብሮቱን ገልፆለት እንደነበር የሚታወስ ነው ። ESCFE ባለፈው ዓመት በድንገት ያጣነውን ይህን…
ከሁሉ አስቀድመን የማክበር ሰላምታችንን እናቀርባለን። ለተወደዳችሁ በአውሮፓ የባሕል እና ስፖርት ፌዴሬሽን አባላት በሙሉ። በሥራ አመራሩ ስም የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን። ፌዴሬሽናችን ለቡድኖች የትጥቅ ችግር ለመቅረፍ ከሃገር በቀሉ ከጎፈሬ ትጥቅ አምራች ድርጅት ጋር የሁለት ዓመት የስፖርት ትጥቅ አቅርቦት የስፖንሰርሽፕ ስምምነት አድርገናል። ይህ ኢትዮጵያዊ የስፖርት አልባሳት ብራንድ ጎፈሬ በዋናናት በአገራችን በተለያዩ ሊግ ለሚሳተፉ ቡድኖች እንዲሁም በምሥራቅ አፍሪካ የትጥቅ…